ላልይበላ⬆️

ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖት ተከታዮች በላልይበላ ከተማ አስተዳደር ሠላማዊ ሰልፍ እያካሄዱ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን በሰሜን ወሎ ዞን ላልይበላ ከተማ አስተዳደር ሰልፍ እያካሄዱ ነው፡፡ ሠልፉ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንና በምዕመኗቹ ላይ የሚፈፀመው ግፍ እንዲቆም የሚጠይቅ ነው፡፡ ድርጊቱን የፈጸሙ አካላት በህግ እንዲጠየቁም ጥያቄ እየቀረበ ነው።

Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia