የABH እና የHERQA ጉዳይ...

የከፍተኛ ትምህርት አግባብነት እና ጥራት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተሩ ዶ/ር አንዱአለም አድማሴን ጨምሮ ሌሎች የተቋሙ ባለስልጣናት በABH ላይ እየፈፀሙ ያለውን የስም ማጥፋት ተግባር በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መስከረም 2 ቀን 2012 መታገዱን ABH አስታውቋል።

ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-16-2

@tsegabwolde @tikvahethiopia