TIKVAH-ETHIOPIA
#Congratulations የዲላ ዩኒቨርስቲ በክረምት ወራት ያሰለጠናቸውን 2ሽህ 286 ተማሪዎች ዛሬ በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ አስመረቀ። ዩኒቨርሲቲው ካስመረቃቸው ተማሪዎች ውስጥ 504 ሴቶች ይገኙበታል።
@tsegabwolde
@tikvahethiopia