#አክሱም

በአክሱም ከተማ ከነሀሴ 24 ቀን ጀምሮ የሚከበረውን የዓይኒዋሪ/አሸንዳ በዓል ምክንያት በማድረግ ባዛርና ዓውደርእይ ዛሬ ተከፈተ። በትግራይ ክልል የአሸንዳ በዓል በየዓመቱ ከነሀሴ 16 ቀን ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት እንደሚከበረው ሁሉ የዓይኒዋሪ በዓል ደግሞ ከነሀሴ 24 ቀን ጀምሮ በአክሱምና አካባቢው በተመሳሳይ መልኩ ይከበራል።

Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia