This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ቶላ በሪሶ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሰረት የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ፈተና በክልል ደረጃ በአፍ መፍቻ ቋንቋ የሚሰጥ መሆኑን አስታውቀዋል።

Via #OBN
@tsegabwolde @tikvahethiopia