This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ምክትል ፕሬዝደንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከUK መንግስት ሴክሩተሪ አሎክ ሻርማ ጋር ኢስተርን ኢንደስተሪ ዞን በመገኘት ዩኒሌቨር ኩባንያን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ ከጉብኝቱ በኃላ በዱክም ከተማ በጋራ ችግኝ በመትከል አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል፡፡

Via #OBN
@tsegabwolde @tikvahethiopia