#ሱዳን

የሱዳን ተቃዋሚ ሃይሎች አምስት ሲቪል የሉአላዊ ምክር ቤት አባላትን መምረጣቸው ተገለፀ። በሱዳን ተቃዋሚዎች ጥምረት የመረጧቸው የኡአላዊ ምክር ቤቱ አባላቱ በዛሬው እለት ቃለ መሃላ ይፈጽማሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም ተነግሯል። ከወታዳራዊ ሽግግር ምክር ቤት፤ መሪውን አብደል ፈታህ አልቡራን፣ ምክትላቸውን ሞሃመድ ሃማዳን ዳጋሎ እና የወታዳራዊ ሽግግር ምክር ቤት ቃል አቀባይ ሌተናል ጀኔራል ያሰር አል አታን ይጨምራል ነው የተባለው፡፡

Via #CGTN/#FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia