#ካርቱም

የሱዳን ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች እና የተቃዋሚ መሪዎች ስልጣን #ለመጋራት የሚያስችላቸውን ስምምነት በይፋ ተፈራራሙ። ስምምነቱ በሲቪል የሚመራ የሽግግር መንግስት ለመመስረት መንገድ ይጠርጋል ተብሎለታል። በስምምነት ስነ ስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን ጨምሮ የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ እና የደቡብ ሱዳን አቻቸው ሳልቫ ኪር ተገኝተዋል።

Via #DW
@tsegabwolde @tikvahethiopia