#ሀዋሳ

የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሚሊየን ማቲወስ ባለፉት 25 አመታት የተመዘገበው የቋንቋና ባህል እድገት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተናገሩ፡፡ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሚሊየን ማቲወስ ይህን ያሉት በሀዋሳ ከተማ እየተከበረ ባለው የሲዳማ ብሄር ቋንቋ እና ባህል ሲምፖዚየም ላይ ባደረጉት ንግግር ነው፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ET-08-16-2

@tsegabwolde @tikvahethiopia