ደቡብ አፍሪካ ካሰረቻቸው 600 በላይ የውጭ ዜጎች 150 ኢትዮጵያውያን መሆናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ነቢያት ጌታቸው ተናግረዋል። ጆሐንስበርግ የሚኖሩ ኢትዮጵያውን ግን ቁጥሩን 600 ገደማ ያደርሱታል።

Via #EshetBekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia