TIKVAH-ETHIOPIA
ደቡብ አፍሪካ ካሰረቻቸው 600 በላይ የውጭ ዜጎች 150 ኢትዮጵያውያን መሆናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ነቢያት ጌታቸው ተናግረዋል። ጆሐንስበርግ የሚኖሩ ኢትዮጵያውን ግን ቁጥሩን 600 ገደማ ያደርሱታል።
Via #EshetBekele
@tsegabwolde
@tikvahethiopia