#የደቡብ_ክልል_ኮማንድ_ፖስት

"በዛሬው ዕለት ማለትም በቀን 30/11/11 ደቡብ ክልል ግዜያዊ ኮማን ፖስት ከጉራጌ ፥ ስልጤ፥ሀድያና ከምባታ ዞኖች እና የም ልዩ ወረዳ የፖሊስ አዛዥ የሚሊሻ ኃላፊና የሰላምና የጸጥታ ኃልፊዎች በቀጣይ የሚሰሩ እቅዶችና በአተገባበር መመሪያ የምክክር መድረክ በቡታጅራ ከተማ ተካሄዷል።"

Via #B/የመድረኩ ተሳታፊ/TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopia