#update የቀድሞው የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ ከሚያዚያ ወር ጀምሮ በሲንጋፖር ሆስፒታል የህክምና ክትትል እያደረጉ መሆናቸውን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት #ኢመርሰን_ምናንጋግዋ ተናግረዋል፡፡ ሙጋቤ የዚምባብዌ መስራች አባትና ባለውለታ መሆናቸውን የገለፁት ምናንጋግዋ የቀድሞው ፕሬዝዳንት የጤንነት ሁኔታ እየተሻሻለ መምጣቱን ተናግረዋል፡፡

ምንጭ፡- ቢቢሲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia