TIKVAH-ETHIOPIA
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ #ከቅዳሜ ጀምሮ አገልግሎቴ ስለተቋረጠ ይቅርታ እጠይቃለሁ ብሏል፤ ተፈጥሮ የነበረው ችግር ዛሬ ላይ ተቀርፎ ሙሉ በሙሉ የተሟላ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል ብሏል።
#ShegerFM
@tsegabwolde
@tikvahethiopia