#የስራ_አጥ_ካርድ

"በእውነት እየተሰራብን ያለው ነገር ግራ ገብቶናል የስራ አጥ ካርድ ለማውጣት ወረፋ በዝቶብን ትላንት ተመለስን፤ ዛሬ ሄደን ስንጠይቃቸው ለ1 ወር አቁመናል፤ ሰው በዝቷል አሉን። ይህን ነገር የሚመለከተው አካል አይቶ ባፋጣኝ ምላሽ ይስጠን ምክንያቱም ጊዜያችንን እያቃጠሉ ነው ያሉት።"

የሚመለከተው አካል ምላሽ ካለው @tsegabwolde