CSA ግቢ ውስጥ ተኩስ ነበር!

የማእከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ቅጥር ግቢ ውስጥ ዛሬ ተኩስ ነበር ተብሏል። ጋዜጠኛ አሮን ማሾ ትዊተሩ ላይ እንዳሰፈረው ተኩሱ የነበረው ለህዝብና ቤት ቆጠራ የሚያገለግሉ ታብሌት ኮምፒውተሮችን ይጠብቁ በነበሩ ሁለት የፌደራል ፖሊስ አባላት መሀከል ነበር ብሏል። ስለ ጉዳዩ ያውቁ እንደሆን የተጠየቁ ሁለት የመስሪያ ቤቱ ሰራተኞች "ልክ ነው፣ ግን መናገር አንችልም። ፖሊሶች መጥተው ምርመራ አርገው ሄደዋል" ብለው።

ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት/#AP/
@tsegabwolde @tikvahethiopia