#ፌስቡክ

ፌስቡክ ከሳውዲ አረቢያ ጋር የተገናኙ #የሃሰት ፕሮፓጋንዳ የሚሰራጭባቸው መለያዎችን የሚጠቀሙ አንዳንድ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች እንዳሉ ደርሸበታለሁ በሚል መለያዎችን አገደ፡፡ ዘመቻው መካከለኛው መስራቅን እና ሰሜን አፍሪካ ላይ ያነጣጠረ እንደሁነና የመልዕክቱ ይዘት በአብዛኛውም በአረበኛ ቋንቋ የሚተላለፍ መሆኑን አረጋግጫለሁ ብሏል ፌስቡክ። እስካሁን ድረስም ከ 350 በላይ የሃሰት አካውንቶችን ዘግቻለሁ ብሏል። ሳውዲ ጉዳዩን አስመልክቶ እስካሁን ድረስ ምንም አይነት አስተያየት እንዳልሰጠች ተገልጿል።

Via ቢቢሲ/#ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia