ለኬንያ ፓርላማ የተላከ ላፕቶፖ የያዘ ኮንቴይነር ባዶ ሆኖ ተገኘ!

#ቻይና ለኬንያ ፓርላማ ድጋፍ ያደረገቻቸው ላፕቶፕ የያዘው ኮንቴይነር ሲከፈት ባዶ ሆኖ ተገኝቷል። ኮንቴነሮቹ እንዴት ባዶ ሆነው ከቻይና ወደ ኬንያ ሊጫኑ እንደቻሉ ባለስልጣናትን ግራ አጋብቷል። የኬንያ ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ዳይሬክተር ጆርጅ ኪኖቲ፣ “ኮንቴይነር ከቻይና ባዶውን ተጭኖ መላኩ ሊገባኝ አልቻለም” ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ አክለውም፣ ይህ አይነቱ ክስተት በኬንያ ሲፈጸም ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡

ምንጭ፤ ቢቢሲ/#ebc
@tsegabwolde @tikvahethiopia