#ሀረር

የምሥራቅ ኢትዮጵያ አጎራባች ክልሎች የጸጥታ ምክር ቤት የምክክርና የሰላም መድረክ በሐረር ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ የአጎራባች ክልልች ተወካዮችና የጸጥታ አካላት ኃላፊዎች ተገኝተዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia