353,633,660 ችግኝ ተተክሏል!

#በአረንጓዴ_አሻራ ቀን 353 ሚሊየን 633 ሺህ 660 ችግኝ ተተከለ። ሀገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ አስተባባሪ ኮሚቴ በሰጠው መግለጫ በእለቱ የተተከለው ችግኝ ከእቅድ በላይ መሆኑ ተጠቅሷል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia