ዶ/ር አብይ ወደሃዋሳ ያቀናሉ...

በሶዶ የደኢሕዴን አመራሮች ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል፣ አቶ ሚሊዮን ማቴዎስ፣ ዶ/ር ጌታሁን ጋረደውና የዎላይታ ዞን አስተዳዳሪ ዳጋቶ ኩምቤ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ነበሩ። ዶ/ር አቢይ የደኢሕዴንና የደቡብ ክልል አመራሮች ከሐሙስ ጀምሮ ወደ ተሰበሰቡበት ሐዋሳ ያቀናሉ ተብሏል።

Via Eshet Bekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia