ከ224 ሚሊዮን በላይ!

በዛሬው ዕለት በአገር አቀፍ ደረጃ 200 ሚሊዮን የዛፍ ችግኞችን ለመትከል የተያዘው ዕቅድ ከቀኑ 9፡00 ሰዓት በፊት መሳካቱን ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

በመረጃው መሰረት እስከተጠቀሰው ሰዓት ድረስ ከ205 ሚሊዮን በላይ፤ ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ደግሞ ከ224 ሚሊዮን በላይ ችግኞች ተተክለዋል፡፡

Via #etv