"ዛፎቻችንንም ሆነ ሠዎችን ከየቀዬዎቻችን ከምንነቅልና ከምናፈናቅላቸው በየአካባቢያቸውና በየአካባቢያችን እንትከላቸው፤ ኢትዮጵያችን የምትጠይቀን የወቅቱ ጥያቄዋ ነውና"
ሐምሌ 22/2011
#የአረንጓዴ_አሻራ_ቀን
#አረንጓዴው_ምድሬ_ለትውልዴ
ዘጸአት አፖስቶሊክ ሪፎርሜሽን ቤተ ክርስቲያን