#update በጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ በመልካም አስተዳደር እና ሌሎች ጥያቄዎች ምክንያት በወረዳው በሚገኙ አንደንድ ቀበሌዎች ለ11 ወራት ተሷተጓጉሎ የነበረው መንግስታዊ አገልግሎቶች ሙሉ በሙሉ ስራ መጀመራቸውን የአበሽጌ ወረዳ አስተዳደር አስታውቋል። በወረዳው ዛሬ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍል ተወካዮችን ያሳተፈ የእርቅ እና የሠላም ስነ-ሰረአት በመካሄድ ላይ ይገኛል።

Via #etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia