#update የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ጽሕፈት ቤት ሃላፊ በለጠ ካሳ መታሰሩን ንቅናቄው አስታውቋል፡፡ በለጠ የታሰረው ፖሊስ ትፈለጋለህ ብሎት ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን፣ 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ ከሄደ በኋላ ነው፡፡

በተጨማሪ፦

1. አቶ አንተነህ ስለሺ የአብን የአዲስ አበባ የፓለቲካ ዘርፍ ኃላፊ እና
2. አቶ ንጉሴ ይልቃል የአብን የየካ ክፍለ ከተማ የወጣቶች ጉዳይ ኃላፊ በአዲስ አበባ 3ኛ ፓሊስ ጣቢያ መታሰራቸውን አብን አስታውቋል። ለአቶ አነተነህ እስር ፓሊስ ያቀረበው ምክንያት የአሰምነውን ፎቶ በኪሱ ይዞ ተገኝቷል የሚል ነው ሲልም ንቅናቄው በፌስቡክ ገፁ አሰራጭቷል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia