#ሃዋሳ #ሃምሌ19

በሐዋሳ ከተማ በዛሬው ዕለት የተከበረው ዓመታዊው የገብርኤል የንግሥ በዓል ሰላም መጠናቀቁን የከተማው ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር #መስፍን_ዴቢሶ ገልፀዋል። 

@tsegabwolde @tikvahethiopia