TIKVAH-ETHIOPIA
#ሃዋሳ #ሃምሌ19
በሐዋሳ ከተማ
በዛሬው ዕለት የተከበረው ዓመታዊው የገብርኤል የንግሥ በዓል ሰላም መጠናቀቁን የከተማው ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር #መስፍን_ዴቢሶ ገልፀዋል።
@tsegabwolde
@tikvahethiopia