#update በአራት ሚልዮን ዶላር ክስ እስር ቤት ይገኝ የነበረው የትድሀር ኮንስትራክሽን ባለቤት እስራኤላዊው ሜናሼ ሌቪ ከአራት አመት በሁዋላ ከእስር ቤት እንደወጣ ጄሩሳሌም ፖስት ዘግቧል። የኮንስትራክሽን ድርጅቱ ባለቤት አዲስ አበባ በነበረው ፕሮጀክት ዙርያ በህገወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ ታክስ በማጭበርበር እና ጉቦ በመስጠት ተከሶ ማእከላዊ እስር ቤት በአስከፊ ሁኔታ በእስር ላይ ይገኝ ነበር ተብሏል። በመጨረሻም አሌፍ በተባለ የእስራኤል ድርጅት ድጋፍ ሰኔ 27 ነፃ ሆኗል ተብሏል።

Via Elias Meseret
@tsegabwolde @tikvahethiopia