TIKVAH-ETHIOPIA
TIKVAH-ETHIOPIA
ሰበር ዜና! የሕዳሴ ግድብ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጅነር ስመኘው በቀለ ዛሬ (ሐሙስ ሐምሌ 19 ቀን 2010 ዓ.ም.) ጠዋት አዲስ አበባ አብዮት አደባባይ በመኪናቸዉ ዉስጥ ሞተዉ ተገኙ፡፡
©
ሪፖርተር @Tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሃምሌ19
ልክ የዛሬ ዓመት ሃምሌ 19~
የህዳሴ ግድብ
ስራ አስኪያጅ የሆኑት ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ከዚህ አለም በሞት የተለዩት
@tsegabwolde
@tikvahethiopia