የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር ቴዎድሮስ ወ/ሚካኤል ለetv የተናገሩት፦

“በሲዳማ ዞን ተከስቶ የነበረውን የጸጥታ መደፍረስ የጸጥታ ኃይሉ ከሕዝቡ ጋር በመሆን ሙሉ በሙሉ በቁጥጥሩ ሥር አውሎታል። ይርጋለም፣ አለታ ወንዶ፣ ሃገረ ሰላም እና ወንዶ ገነት ችግሮች ተከስተው ነበር፤ በተጠቀሱት አከባቢዎች ንብረት የመዝረፍ እና የማውደም ተግባራት ተስተውሏል፤ በተፈጠረው ሁከት በሰው እና በንብረት ላይ የደረሰውን ጉዳት አጣርተን ስንጨር ለሕዝብ ይፋ እናደርጋለን!"

#ቢቢሲ_አማርኛ
@tsegabwolde @tikvahethiopia