#ባህር_ዳር

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ መሥራችነት የተጀመረው የባሕር ዳር የሳይንስ ኢንኩቤሽን ማዕከል ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ተማሪዎችን አስመርቋል፡፡ የሳይንስ ማዕከሉ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎችን የሳይንስ ትምህርቶችን ያስተምራል፡፡ ተማሪዎቹ በ8ኛ ክፍል ውጤታቸው ተመርጠው ነው ማዕከሉን የሚቀላቀሉት፡፡ ማዕከሉ የመጀመሪያዎቹን የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ዛሬ ሐምሌ 14 2011ዓ.ም አስመርቋል፡፡ ማዕከሉ በቴክኖሎጂ የላቁ ተማሪዎችን ለማፍራት ዓላማ አድርጎ ነበር የተቋቋው፡፡

Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia