TIKVAH-ETHIOPIA
#ባህር_ዳር_ዩኒቨርሲቲ
"በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው በነርቭ እና ድንገተኛ ህክምና ላይ ያተኮረው አለምዓቀፍ ኮንፈረንስ ዛሬ ማምሻውን ተጠናቋል።" A.ነኝ ከ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
@tsegabwolde
@tikvahethiopia