TIKVAH-ETHIOPIA
ከአዲስ አበባ አዳማ በተገነባው የክፍያ መንገድ በተሰጡ አገልግሎቶች በ2011 በጀት አመት ከ2 መቶ ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱ ተነግሯል።
@tsegabwolde
@tikvahethiopia