ዙማ የሞት ማስፈራሪያ ደረሳቸው...

የቀድሞው የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት #ጃኮብ_ዙማ በርሳቸው አመራር ወቅት የተፈፀመውን የሙስና ጉዳዮች ለሚያጣራው ቡድን የምስክርነት ቃል መስጠታቸውን ተከትሎ የሞት ማስፈራሪያ ለሳቸውም ሆነ ለቤተሰባቸው እንደደረሳቸው አስታውቀዋል።

ዛሬ ሐምሌ 9፣2011ዓ.ም የማጣራት ስራውን ለሚመሩት ዳኛ እንደተናገሩት ማስፈራሪያው የደረሳቸው ሐምሌ 8፣2011 ዓ.ም የሰጡትን የምስክርነት ቃል ተከትሎ ነው ብለዋል። በዚሁም ቀን በሰጡት የምስክርነት ቃል #የመግደል ሙከራ እንደተሞከረባቸው አሳውቀው ነበር።

ተጨማሪ የንብቡ👇
https://telegra.ph/SA-07-16-5