#update የኦሮሞ አባ ገዳ ምክር ቤት ከኦሮሚያ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር የዘንድሮውን ኢሬቻ በዓል ለማክበር እየተሰናዳ ነው፡፡ በዓሉ በአዲስ አበባና ቢሾፍቱ እንደሚከበር አዲስ ስታንዳርድ የአዲሱ አረጋን ትዊተር ገጽ ጠቅሶ ዘግቧል፡፡

Via አዲስ ስታንዳርድ/wzema/
@tsegabwolde @tikvahethiopia