#Breaking

ኢትዮጵያ ቡና ከሀዋሳ ከተማ ጋር ሀሙስ በኢትዮጵያ ዋንጫ ለፍፃሜ ለማለፍ እንደሚጫወት ያሳወቀ ቢሆንም ዛሬ ግን ኢትዮጵያ ቡና ራሱን ከኢትዮጵያ ዋንጫ (ጥሎ ማለፍ) በማግለሉ ሀዋሳ ከተማ #ለፍፃሜ አልፏል፡፡ ሀዋሳም ሀሙስ የመቐለ እና ፋሲልን አሸናፊ የሚገጥም ይሆናል፡፡ እስከ አሁን ሰባት ክለቦች ከዚህ ውድድር ራሳቸውን ማግለላቸው ይታወሳል፡፡

ምንጭ-ቴዎድሮስ ታከለ (#teddy_soccer)

@tsegabwolde @tikvahethiopia