#NewsAlert ጨፌው የ13 ዳኞችን ሹመት አፀደቀ። ምክር ቤቱ በኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ደሳ ቡልቻ የቀረበለትን 13 ዳኞች ሹመት ዛሬ አጽድቋል፡፡ አዲስ የተሾሙ ዳኞችም በምክር ቤቱ ፊት ቀርበው ቃለ መሃላ ፈፅመዋል።

Via የኦሮሚያ ኮሚኒኬሽን ቢሮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia