TIKVAH-ETHIOPIA
#update የቱርኩ ፕሬዚዳንት
ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶሃን
ሀገራቸው ከሩሲያ የገዛቻቸው የኤስ-400
የሚሳኤል
መቃወሚያዎችን በመጪው የፈረንጆቹ 2020 ሚያዚያ ሙሉ ለሙሉ እንደምትረከብ ገልጸዋል።
@tsegabwolde
@tikvahethiopia