#update የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶሃን ሀገራቸው ከሩሲያ የገዛቻቸው የኤስ-400 የሚሳኤል መቃወሚያዎችን በመጪው የፈረንጆቹ 2020 ሚያዚያ ሙሉ ለሙሉ እንደምትረከብ ገልጸዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia