TIKVAH-ETHIOPIA
#update ሶማሊያ ከምዕራብ አፍሪቃዊቱ ጊኒ ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አቋረጠች። መንስኤው ጊኒ የሶማሌላንድ ፕሬዝደንትን ቀይ ምንጣፍ ዘርግታ መቀበሏ ነው። ድርጊቱ የሶማሊያን ሉዓላዊነት የጣሰ፤ አንድነቷንም የሚፈታተን ነው ስትል ከሳለች።
Via #DW
🗞
ቀን ሰኔ 27/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde
@tikvahethiopia