#update ሶማሊያ ከምዕራብ አፍሪቃዊቱ ጊኒ ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አቋረጠች። መንስኤው ጊኒ የሶማሌላንድ ፕሬዝደንትን ቀይ ምንጣፍ ዘርግታ መቀበሏ ነው። ድርጊቱ የሶማሊያን ሉዓላዊነት የጣሰ፤ አንድነቷንም የሚፈታተን ነው ስትል ከሳለች።

Via #DW
🗞ቀን ሰኔ 27/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia