ቁልፍ ቦታዎች በኦሮሞ ተይዟል

ቁልፍ የሚባሉ የመንግሥት የሥልጣን ቦታዎች በኦሮሞ ነው የተያዙት የሚለው አስተያየት ''ውሸት'' ነው ሲሉ አጣጥለውታል ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ በዛሬው የፓርላማ ውሏቸው። ''የተከበረው ምክር ቤት፤ በእያንዳንዱ ተቋም ኦሮሞ ያልተገባ ሥልጣን ይዞ ከሆነ አጣርቶ ከእኔ ጀምሮ #እርምጃ መውሰድ ይችላል" ያሉት ጠቅላይ ሚንስትሩ፤ "ኦሮሞ በአንድም ቦታ ያልተገባ ሥልጣን አልያዘም" ብለዋል።

Via #BBC
🗞ቀን ሰኔ 24/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia