#ሰበር_ዜና የቀድሞው የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም የነበሩት ጄኔራል ኣብርሃም ወልደማርያም /ኳርተር/ በታይላንድ በህክምና ሲረዱ ቆይተው በዛሬው ዕለት ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።

ጄኔራል ኣብርሃ ኢትዮጵያ ከነበሯት 4 ባለ ሙሉ ጄኔራሎች አንዱ የነበሩ ሲሆን የሌላውን ጄኔራል ሰዐረ መኮንን ህልፈት ተከትሎ የሙሉ ጄኔራሎች ቁጥር በአንድ ሳምንት ወደ ሁለት ዝቅ ብሏል። በስራ ላይ ያሉ ሙሉ ባለ ሙሉ ጄኔራል ደግሞ አንድ ብቻ ሆነዋል።

ለሟች ነፍስ ይማር ለቤተሰብ መፅናናት ይሁን!
Via #Petros_Ashenafi
@tsegabwolde @tikvahethiopia