በርካቶች በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው...
ፖሊስ በአዲስ አበባ በርካታ ሰዎችን በቁጥጥር እያዋለ መሆኑን DW የከተማይቱን ነዋሪዎች ጠቅሶ ዘግቧል፡፡ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ/አብንና የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኀበራዊ ፍትህ ፓርቲ/አዜማ አባላት እንደታሰሩም ተጠቁሟል፡፡ ጸጥታ ሃይሎች በከተማዋ #ጥብቅ ቁጥጥር እያደረጉ እንደሆነ የዐይን እማኞች ገልጸዋል፡፡
Via #dw/#wazema
🗞ሰኔ 20/10/2011 ዓ/ም@tsegabwolde @tikvahethiopia