Alert‼️

በባህር ዳር ከተማ ተደጋጋሚ የመሳሪያ ተኩስ ድምፅ እየተሰማ እንደሆነ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ጠቁመዋል። ድምፁ የሚሰማው ከክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ቢሮ አካባቢ እንደሆነ ነው የተጠቆመው። ጉዳዩ ምን እንደሆነ አጣርቼ አሳውቃለሁ።

@tsegabwolde @tikvahethiopia