#update ጠ/ር ዶ/ር #አብይ_አህመድ የመንግስትን የ2011የሥራ አፈጻጸም ሪፓርት ሰኞ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀርባሉ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 8ኛ ልዩ ስብሰባውን ሰኞ ሰኔ 17 ቀን 2011ዓ.ም ጠዋት ያካሂዳል።

Via #EPA
🗞ቀን 14/10/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia