ኢትዮ ቴሌኮም

Ethio-Telecom በምን ምክንያት #የቴሌግራም አገልግሎትን #ሊያግድ እንደቻለ በቂና አሳማኝ ማብራሪያ #በግልፅ ሊሰጥ ይገባል። መሰል ድርጊቶች ዜጎች በመንግስት ላይ ያላቸውን #እምነት ይሸረሽረዋል። ድርጅቱ የተቋረጠው የኢንተርኔት አገልግሎት ተመልሷል ቢልም ቴሌግራም ያለproxy server/VPN ውጪ እንደታገደ ነው።

@tsegabwolde @tikvahethiopia