TIKVAH-ETHIOPIA
ቴሌግራም ተቋርጧል...
#በሀገሪቱ ውስጥ ባሉ የተለያዩ #ከተሞች የሚገኙ የTIKVAH-ETH
አባላት የቴሌግራም አገልግሎት እንደተቋረጠባቸው ገልፀዋል። በምን ምክንያት የቴሌግራም አገልግሎት ሊቋረጥ እንደቻለ ለማጣራት እንሞክራለን።
እንደ አማራጭ የቤተሰባችን አባላት #Psiphon ይህን መተግበሪያ በመጠቀም ቴሌግራምን በቀጥታ መጠቀም ትችላላችሁ!!
@tsegabwolde
@tikvahethiopia