ቴሌግራም ተቋርጧል...

#በሀገሪቱ ውስጥ ባሉ የተለያዩ #ከተሞች የሚገኙ የTIKVAH-ETH አባላት የቴሌግራም አገልግሎት እንደተቋረጠባቸው ገልፀዋል። በምን ምክንያት የቴሌግራም አገልግሎት ሊቋረጥ እንደቻለ ለማጣራት እንሞክራለን።

እንደ አማራጭ የቤተሰባችን አባላት #Psiphon ይህን መተግበሪያ በመጠቀም ቴሌግራምን በቀጥታ መጠቀም ትችላላችሁ!!

@tsegabwolde @tikvahethiopia