TIKVAH-ETHIOPIA
ዛሬ የተጀመረው የ10ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና የመጀመሪያው ቀን መርሀ ግብር በሰላም መጠናቀቁን ለመስማት ተችሏል።
@tsegabwolde
@tikvahethiopia