ከASTU...

"ፀግሽ የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር የተማሩ ወጣቶችን በመስኖ ልማት ለማሰማራት ከኦሮሚያ ክልል ለተውጣጡ የተማሩ ወጣቶች በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል።" #ፋንታሁን

@tsegabwolde @tikvahethiopia