TIKVAH-ETHIOPIA
የ10ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና እየተሰጠ ነው...
የ10ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና በተለያዩ የፈተና ጣቢያዎች እየተሰጠ ነው። የፈተናውን ሂደት በጣምራ የሚመሩት የትምህርት ሚኒስቴር እና ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘና እና የፈተናዎች ኤጀንሲ ለፈተናው አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን ገልጸዋል።
Via #OBN
@tsegabwolde
@tikvahethiopia