#update ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ማለዳ አክሱም ከተማ ሲገቡ የትግራይ ክልል ም/ርእሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡

ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የአክሱም ሀውልትንም ጎብኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚስትሩ በአክሱም ቆይታቸው በአክሱም ዩኒቨርሲቲ በተፈጠረው ችግር ዙሪያ ምክክር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ጠቅላይ ሚንስትሩ ከአካባቢው ነዋሪዎች ጋር ተገናኝተው ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

Via EBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia