ተጠርጣሪዎች እየታደኑ ነው...

ትናንት ምሽት #በደብረ_ብርሃን_ዩኒቨርስቲ በደረሰው የዕሳት አደጋ በሰው ህይዎት ላይ ጉዳት አለመድረሱን ዩኒቨርስቲው አስታውቋል። የእሳት አደጋውን #አድርሰዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎችን ለመያዝ #ፖሊስ ክትትል እያደረገ መሆኑ ተገልጿል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia