ከአርባ ምንጭ...

"ይሄ ነው እንግዲ የተነሳው እሳት ያደረሰው እልቂት። እሳቱ ከተነሳ ከሁለት ሰዓታት በኋል የደረሰው የከተማው የእሳት አደጋ መከላከያ መኪና በውስጡ ውሃ ይያዝ አይያያዝ ባይታወቅም ከ10 ደቂቃዎች በላይ እሳቱን ለማጥፋት እርዳታ ማድረግ አልቻለም። ይሁን እንጂ የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የውሃ ቦቴዎች እንዲሁም ግዙፍ የሆነው የኤርፖርት የእሳት አደጋ መከላከያ መኪና እሳቱን ለማጥፋት ህይወቱን መሰዋእት ካደረገው ከአባባቢው ወጣቶች በመቀጠል የአንበሳውን ድርሻ ወስዳል።" ፀጋዘአብ ከአርባ ምንጭ

@tsegabwolde @tikvahethiopia